Read more

Feb 19, 2025 .

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስብ አባፊራ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ንግድና ኢንደስትር ም/ቤት ፕሬዝዳንት

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስብ አባፊራ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ንግድና ኢንደስትር ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ቤንጃሚን ኤቪታ ኦማ ጋር በሁለቱ አገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስር ዙሪያ ተወያዩ ።

ሁለቱ ምክር ቤቶች በቅርበት አብሮ በሚሰሩበት  ጉዳዮች ላይም የተሳካ ዉይይት የተደረገ ሲሆን፤ ለወደፊቱም የጋራ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተዋል።

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

Contact Info

Mon - Fri : 8:00 AM - 05:00 PM
Sat : 8:00 - 06:00 PM
+251 115 514 005
info@ethiopianchamber.com
+251-115-517699
517

Office Address

Mexico Square, Addis Ababa, Ethiopia