Read more

Jan 31, 2025 .

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት የቦርድ አመራሮች በሊደርሺፕ ዙሪያ ሥልጠና

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት የቦርድ አመራሮች ከ3ኛው የቦርድ ስብሰባ ማጠቃለያ በመቀጠል ፤ በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ሥምምነት እና በሊደርሺፕ ዙሪያ ሥልጠና እየተካፈሉ ነው።

ምክር ቤቱ ከGIZ -AU ጋር በመተባበር በሠጠው በዚህ ሥልጠና የምክር ቤቱ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት የተሣተፉ ሲሆን በንግድ ቀጣናው ሥምምነት ትግበራ የንግድ ምክር ቤቶች ሊኖራቸው በሚገባው ሚና እና ተቋማዊ ለውጥ ማምጣት በሚቻልባቸው የለውጥ ሥራዎች ዙሪያ ገለጻ ተደርጓል።

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations

Contact Info

Mon - Fri : 8:00 AM - 05:00 PM
Sat : 8:00 - 06:00 PM
+251 115 514 005
info@ethiopianchamber.com
+251-115-517699
517

Office Address

Mexico Square, Addis Ababa, Ethiopia